Search

Children protection Training

We have to protect children from any abuse
- የመወደዶች ብዛት
ስለ ልጆች እግዚአብሔር ለያንደንዳችንም አደራ/ኃላፊነትን ከተጠያቅነት ጋር ሰቶናል እና ስለ ልጆች አዎ ያገባናል ይመለከተናል

የዮና ልጅ ስምዖን ሆይ፤ ከእነዚህ አብልጠህ ትወደኛለህን?” አለው።
እርሱም፣ “አዎን፣ ጌታ ሆይ፤ እንደምወድህ አንተ ታውቃለህ” አለው።
ኢየሱስም፣ “ጠቦቶቼን መግብ” አለው። ዩሐ 21 : 15
እዝአብሔር ሁላችንንም ይርደን!!!
- የመወደድ ብዛት
i am interested
ሁላችንም የልጆች ጥቃት ይመለከተኛል ያገባኛል ብለን የማንንም ጉትጎታ ሳንጠብቅ ሌሎችም የኛን ሀሳብ ተጋርተዉ ለህፃናት ብዝበዛ ዘብ እንዲቆሙ ማድረግ ይጠበቅብናል።
Children protection training